Facebook Telegram Youtube TikTok TikTok

Hope Enterprises (Recognition)

blog Details

Hope Enterprises (Recognition)

የጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በሲድ ፕሮጀክት ከሆኘ ኢንተርኘራይዝ ጋር በመተባበር ወጣቶችን የክህሎት ባለቤት እንዲሆኑ ለማስቻል በሰራቸው ስራዎች የሰርትፊኬት እውቅና ተበረከተለት። የጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በሲድ ፕሮጀክት ከሆኘ ኢንተርኘራይዝ ጋር ወጣቶችን የክህሎት ባለቤት በማድረግ ላይ ይገኛል ። ... በመሆኑም ኮሌጅ ለተከታታይ 3 ዓመት ከፕሮጀክቱ ጋር በመተባበር በርካታ ስልጠናዎችን በማሰልጠን እና የስራ ትስስር ስራዎችን በመስራቱ ሰርትፊኬት እና እውቅና ማግኘት ችሏል። በእውቅና ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የጎንደር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ዲን አቶ ተስፋሁን መኮነን በተገኘው እውቅና መደሰታቸውን ገልፀው ፤ ይህ አይነቱ እውቅና በቀጣይ ዓመታትም የስልጠና እና የስራ ትስስር ስራውን አጠናክረን በላቀ መንገድ ለመፈጸም ያስችላል ብለዋል።